ሎንደንም ተዘጋጅተንላቸዋል

ገለል በልና ገለል አርጋቸው
ወደመጡበት ወዳገራቸው!
ብለን እይዘመርን አፕሪል 16 ቀን 2011ን በጉጉት እየጠበቅነው ነው።

ቦታው ኢምፔሪያል ኮሌጅ
ቀኑ አፕሪል 16 ቀን 2011 (16th April 2011)

ሰዓት ከቀኑ 8 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት
ተደፍረናል ጎበዝ! ቤታችን ድረስ መጥተዋል።

እንግዲህ እዚህ ቦታ በመገኘት ተቃውሞአችንን አንድ ላይ እንግለጽ!

በቃ ማለት፣ በቃ ነው።