የኮልፌው የመኪና አደጋ
ባለፈው ቅዳሜ ረፋድ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ኮልፌ በሚባለው አካባቢ በደረሰው የመኪና አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከዚህ ቀደም ከተገለፀው ከፍ ሊል እንደሚችል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ።
ባለፈው ቅዳሜ ረፋድ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ኮልፌ በሚባለው አካባቢ በደረሰው የመኪና አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከዚህ ቀደም ከተገለፀው ከፍ ሊል እንደሚችል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ።