የተወደደውን የጌታን ዓመት እንስበክ በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

ታላቁ ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ከስድስት ዓመታት በፊት “የተወደደውን የጌታን ዓመት እንስበክ”  በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁት ጦማር ከመቼውን ጊዜ በበለጠ በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ላለችበት ጊዜ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው በድጋሚ አቅርበንላችኋልና አንብቡት። ethiopian-new-year