በምዕራብ ሃረርጌ መሰላ ወረዳ የፀጥታ ኃይሎች ወሰዱ በተባሉ እርምጃዎች ሕይወት ጠፍቷል – VOA


በምዕራብ ሃረርጌ መሰላ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ሁለት ቀበሌዎች ሰሞኑን የፀጥታ ኃይሎች ወሰዱ በተባሉ እርምጃዎች ሁለት ሰው መገደሉን የወረዳው አስተዳዳሪ ገልፀዋል፡፡ ዝርዝሩን ያዳምጡ → listen