የኢትዮጵያ ፌደራል አቃቢ ህግ በአቶ በቀለ ገርባ እና በ22 ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ፍርድ መስርቶባቸዋል – VOA


የኢትዮጵያ ፌደራል አቃቢ ህግ አቶ በቀለ ገርባን እና ሌሎች የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትን ጨምሮ በ22 ሰዎች ላይ በሽብር ወንጀል ድርጊት በከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛው ወንጀል ችሎት ፍርድ መስርቶባቸዋል። ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል፣ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን መለስካቸው አመሃ ሂደቱን ተከታትሎ ያዘጋጀውን ዘገባ ያድምጡ → listen