ሰበር ዜና: – አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) (የእምነት ክህደት ቃል ) ከነገ ጀምሮ ዲሲ ፍርድ ቤት ይሰጣሉ።
(አዲስ መረጃ ተካቷል ) ሚያዚያ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. (April 11, 2016)

ይህንን ጉዳይ እየተከታተልን አዳዲስ መረጃዎችን እናቀርባለን ባልነው መሰረት አሁን የደረሰን አዲስ መረጃ እንደሚያመለከተው የከሳሽ ወገን ጠበቃ ጥያቄዬን ጨርሻለሁ ብሎ እስኪያበቃ ድረስ የእምነት ክህደት ቃል በተከታታይ ብዙ ቀናት ሊቆይ የሚችል እንደሚሆን መረጃው ያሳያል።(አቡነ ፋኑኤል ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የከሳሽ ጠበቃ ያለ ሰዓት ገደብ የሚፈልገው ጥያቄ እንዲጠይቅ የታዘዙበት የፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ):: ቀደም ብሎ የዘገብነውን ቀጥሎ ማየት ይቻላል።
ስለፍርድ ቤቱ ቀጠሮ የሚቀጥለውን ይመልከቱ። http://www.mereja.com/amharic/490212
ስትንሽ ስለ አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) አዋናባጅነት ከዜና ማህደራችን- ቀጥሎ ይመልከቱ። http://www.mereja.com/amharic/491127