መንግሥታት ሃይማኖታዊ የሲቪል ማኅበራትን በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ተጠያቂ እያደረጓቸው መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ Konjit Sitotaw September 5, 2025 መንግሥታት ሃይማኖታዊ የሲቪል ማኅበራትን በሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ተጠያቂ እያደረጓቸው መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ ኢትዮጵያን ጨምሮ የሴኔጋል፣ የማሊ፣ የኒጀርና የሱዳን አገሮች መንግሥታት ሃይማኖታዊ የሲል ማኅበረሰብ ደርጅቶችን ለሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርና የገንዘብ ማሸሽ ወንጀል ተጠያቂ እንደሚደርጓቸው የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ፡፡ በኅብረቱ ሴክሬታሪያት… https://ethiopianreporter.com/145185/