ልዩ ወሬ ያዳምጡ – የአዲስ አበባዋ ፈንዲሻ ሰፈር ታሪክ በሸገር ኤፍ ኤም (Sheger FM)
የሸገር ልዩ ወሬ አዘጋጁ ወንድሙ ኃይሉ ለልማት በመፍረስ ላይ ወዳለችው የአዲስ አበባዋ መንደር ፈንዲሻ አምርቶ የሰፈሯን ታሪክ ያወጋናል፡፡
በትንሽ በትልቁ የመንደሯ ነዋሪዎች ስለሚጣሉና በጩኸት ስለሚንጣጡ ሰፈሯ ፈንዲሻ ተባለች የሚሉት ነዋሪዎቿ አሁን ግን ሰፈሯ በመፍረስ ላይ ስላለች ፈንዲሻ እንደ ቀድሞው ፈንዲሻ አይደለችም ይላሉ ነዋሪዎቿ፡፡
አዲስ አበባ መነን አካባቢ የሚገኘው ‘ነበልባል ሰፈር’ና የጨው በረንዳው ‘የቀለጠው መንደር’ የፈንዲሻ አይነት ሰፈሮች ናቸው ይለናል ወንድሙ ኃይሉ፡፡
ሙሉውን ልዩ ወሬ ያዳምጡ
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=V_haXCh2Lis]