ከሰሞኑ ጫጫታ ባሻገር፣ የትብብሩ መሠረቶችና ተግዳሮቶች በቅጡ መዳሰስ

ዩሱፍ ያሲን (ኦስሎ)

የዴሞክራሲያዊ ምንቕስቓስ ህዝቢ ትግራይ ዴምህት ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም / Mola Asgedom

ከሰሞኑ ጫጫታ ባሻገር

የሞላ አስገዶም ኩብለላ፣ ፍርጠጣ ክሕደት ወይም በመንግሥት ደጋፊዎች እንደተባለው ወሽመጥ በጣሽ የጀግንነት ሥራ በአሥመራ ተጓዞችና ደርሶ – ተመላሾች መሓል እየተቋጠረ መጥቷል ብለን ያሰብነው ንትርኩን እንደገና አደበላለቀው።

ሙሉውን አስነብበኝ …