የኢትዮጵያውያን ሽግግር – በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ
የመጽሐፉ ርዕስ፡- Ethiopian Transitions: At Home and Abroad (የኢትዮጵያውያን ሽግግር – በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር)
ፀሐፊ፡- ከበደ ኃይሌ
ቋንቋ፡- እንግሊዝኛ እና አማርኛ
ዋጋ፡- 32.99 የአሜሪካ ዶላር (ጠንካራ ሽፋን)
የገጽ ብዛት፡- 286
አሳታሚ፡- ኦልራይት ፐብሊሺንግ
ገበያ ላይ የዋለው፡- መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. / ኦገስት 24 ቀን 2015 (እ.ኤ.አ.)
ደራሲና ፀሐፊ ከበደ ኃይሌ በቅርቡ እንግሊዝኛ እና በአማርኛ ቋንቋ የጻፉት “Ethiopian Transitions: At Home and Abroad” (የኢትዮጵያውያን ሽግግር – በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር) የተሰኘው መጽሐፍ በቅርቡ በገበያ ላይ መዋሉን ለኢትዮጵያ ዛሬ በላኩት ኢ-ሜይል ገለጡ።