ደቡብ አፍሪቃ እና ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICC) በአልበሽር ጉዳይ ተፋጠዋል

የሱዳን ፕሬዚደንት ኦማር ሃሳን አልባሽር ደቡብ አፍሪቃን በጎበኙበት ወቅት ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት እንዳዘዘዉ ቁጥጥር ስር ያለማዋልዋን የአገሪቱ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አጥብቀዉ እየተከላከሉ ነዉ። Listen