የአባይ ግድብ ጥናት መጓተትና የተነሱ ውዝግቦች – VOA

በግዙፉ የአባይ ግድብ ላይ መካሄድ ያለበት የተጽእኖ ጥናት በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ያልቀጠለው በተመረጡት አማካሪ ድርጅቶች ችግር መሆኑን የኢትዮጵያ የቴክኒክ ኮሚቴ ሰበሳቢ አስታወቁ። ጥናቱን ያዘገየችዉ ኢትዮጵያ እንደሆነች ተደርጎ በአንዳንድ የግብጽ ወገኖች የሚሰራጨው መረጃም የተሳሳተ ነው፤ ሲሉ አቶ ጌድዎን አስፋው ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። → LISTEN