የተፈረደባቸዉ የሙስሊም ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ጠበቃ፣ ይግባኝ እንጠይቃለን አሉ – ነሐሴ 05, 2015

በሽብር ወንጀል ተከሰዉ ትላንት ቅጣት የተጣለባቸዉ የሙስልም ማህበረሰብ ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጠበቃ፣ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጡት ቃለምልልስ የፍርድ ቤቱ ዉሳኔ ግራ አጋብቶናል ይላሉ። Listen