የፀሐዬ አያሌው የስደት ጉዞ
በርካታ አፍሪቃውያን በሊቢያ በኩል የሜዲትራኒያንን ባሕር አቋርጠው ወደ አውሮጳ ተሰደዋል። ብዙዎቹ ሲሳካላቸው ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ደግሞ በረሀ መሀል ሞተዋል፣ ሌሎች ባሕር ውስጥ ሰምጠው ቀርተዋል። ፀሐዬ አያሌው፤ አውሮፓ ከገባ 11 ወር ሆነው።
በርካታ አፍሪቃውያን በሊቢያ በኩል የሜዲትራኒያንን ባሕር አቋርጠው ወደ አውሮጳ ተሰደዋል። ብዙዎቹ ሲሳካላቸው ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ደግሞ በረሀ መሀል ሞተዋል፣ ሌሎች ባሕር ውስጥ ሰምጠው ቀርተዋል። ፀሐዬ አያሌው፤ አውሮፓ ከገባ 11 ወር ሆነው።