ሥልጣን የማይጠግቡ አየፍሪቃ መሪዎች
አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ከ20 እና 30 ዓመታት በላይ በሥልጣን መቆየታቸው አልበቃ ብሏቸው የየሀገራቸውን ሕገ-መንግሥት ለመቀየር ሲጥሩ፤ በዚህ ሰበብም ገሚሱ ዳግም ላይነሳ ተንኮታክቶ ሲወድቅ ታይቷል።
አንዳንድ የአፍሪቃ መሪዎች ከ20 እና 30 ዓመታት በላይ በሥልጣን መቆየታቸው አልበቃ ብሏቸው የየሀገራቸውን ሕገ-መንግሥት ለመቀየር ሲጥሩ፤ በዚህ ሰበብም ገሚሱ ዳግም ላይነሳ ተንኮታክቶ ሲወድቅ ታይቷል።