በዝምታ የተጀቦነው ምርጫ 2007 ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፀጥ እንዳለች ውላ አመሸች
Voters queue early in the morning to cast their votes in Ethiopia’s general election, Sunday May 24, 2015, in Addis Ababa, Ethiopia. Ethiopians voted Sunday in national and regional elections, the country’s first since the 2012 death of its longtime leader, but the ruling party is expected to maintain its iron-clad grip on power. (Mulugeata Ayene/Associated Press)

Ethiopia Zare (እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. May 24, 2015)፡-  ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ከንጋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት የተካሄደውና የተጠናቀቀው ምርጫ ከዚህ ቀደም ከተደረጉት አራት ምርጫዎች እጅግ የቀዘቀዘ መሆኑ ታወቀ። ተቃዋሚዎች ፓርቲዎች በታዛቢነት የመደቧቸው ሰዎች ምርጫውን እንዳይታዘቡ ጫና እንደተደረገባቸው ብሎም እንደታሰሩባቸው ገልጠዋል፤ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ በምርጫ ከተሳተፉት ፓርቲዎች ምንም አይነት ቅሬታ እንዳልደረሰው ገልጧል።

ሙሉውን አስነብበኝ …