ሰበር ዜና – ቅዱስ ሲኖዶስ በሊቢያ ለተሠዉት ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች የሰማዕትነት ሥያሜ ሰጠ

ethiopian and coptic christians

  • ዝርዝር መግለጫው በይፋ የሚወጣው በቀጣዩ የጥቅምት ምልዓተ ጉባኤ ነው
  • በስደት ያሉ የሚመለሱበትና በኑሯቸው የሚቋቋሙበት ጠንካራ ውሳኔ ተወስኗል
  • ከልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን ጋራ የሚሠራ ኮሚቴ ይቋቋማል