በገንዘብ ዕጦት ምክንያት የተገደበ ግደብ?

ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ነጻነት ለሀገሬ)
Sudanese President Omar al-Bashir, center, Egyptian President Abdel-Fattah el-Sissi, left, and Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn, right, shake hands after signing an agreement on sharing water from the Nile River, in Khartoum, Sudan, Monday, March 23, 2015. Egypt, Ethiopia and Sudan on Monday signed an initial agreement on sharing water from the Nile River that runs through the three countries, as Ethiopia constructs a massive new dam it hopes will help alleviate its electricity shortages. El-Sissi, al-Bashir and Desalegn welcomed the agreement in speeches in Khartoum’s Republican Palace on Monday. (AP Photo/Abd Raouf) (The Associated Press)

ከላይ ለዚህ ትችት የተሰጠው ርዕስ እንደሚያመለክተው በአንድ በኩል በገንዘብ እጦት ችግር ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ለማድረግ ባለመቻሉ ምክንያት የተገደበ ወይም ደግሞ እንደ ጅብራ ተገትሮ የቀረ ግድብ የሚል ትርጉምን የሚይዝ ሲሆን፤ ሌላው ትርጉሙ ደግሞ ከፍተኛ በሆነ የገንዘብ እጦት ችግር ምክንያት የተመደበለትን ገንዘብ በማብቃቃት ለመስራት በማሰብ ደረጃቸውን ባልጠበቁ ግብዓቶች በመጠቀም ለርካሽ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ሲባል እንደምንም ተውገርግሮ የተሰራ ግድብ ብዙም ዘለቄታ ሳይኖረው በአንድ ወቅት አውዳሚ በሆነ መልኩ ተንዶና ተደርምሶ የህዝብ ሀብት እና ጉልበት መና ሆኖ ይቀራል የሚል ፍሬ ሀሳብን የያዘ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …