አል-ሻባብ ኬንያ ውስጥ 147 ተማሪ ገደለ

የአል-ሻባብ ታጣቂዎች በሰሜን ምሥራቅ ኬንያ ሶማሊያ ድንበር ላይ በሚገኘው ጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ ላይ ዛሬ ጠዋት አደጋ ጥለው 147 ተማሪዎችን መግደላቸውን የኬንያ የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር፤ ጆዜፍ ንካዪሴሪ አስታወቁ፡፡