በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሕይወታቸው አደጋ ላይ ነው

62 ሕፃናት ተገድለዋል
People gather at the site of an air strike at a residential area near Sanaa (Reuters)

Ethiopia Zare (ሐሙስ መጋቢት 24 ቀን 2007 ዓ.ም.፣ April 2, 20015)፡- የየመን ሑቲ ሚሊሽያ አማጽያንን ለማጥቃት በሳውዲ ዐረቢያ መሪነት በየመን ላይ እየተወሰደ ያለው የአየር ድብደባ በአገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ስጋት ውስጥ እንደከተታቸው ታወቀ። ለሣምንት በዘለቀው የአየር ጥቃት 62 ሕፃናት መገደላቸውን ዩኒሲኤፍ ገለፀ።

ሙሉውን አስነብበኝ …