የእስራኤል ምርጫ ውጤት እና አስተያየት

የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የሚመሩት የሊኩድ ፓርቲ በትናንቱ ዕለት የተካሄደው ምክር ቤታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆነ። ከ120 የምክር ቤት፣ ክኔሴት መንበሮች ሊኩድ 30 ዎቹን ፣ ዋነኛው ተፎካካሪያቸው ይትዝሀቅ ሄርሶግ የመሩት የተቃውሞ የመሀል ግራው የጽዮናውያኑ አንድነት ትብብር 24 ፣ የዐረባውያኑ ፓርቲዎች የመሠረቱት