ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ከአአ ዩኒቨርሲቲ ተባረሩ

“አሁን ገና ኢትዮጵያዊ ሆንኩ!” ዶ/ር ዳኛቸው
Dr. Dagnachew Assefa. ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ

Ethiopia Zare (ማክሰኞ መጋቢ 8 ቀን 2007 ዓ.ም. March 17, 2015)፡- በውጪ /፤‹›አገር ለሠላሳ ዓመታት የቆዩትና ለሰባት ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት የሰሩት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ከስራ መባረራቸውን ገለጹ። ዶ/ር ዳኛቸው፣ ኢትዮጵያዊ ማለት መብቱ የሚረገጥ ማለት በመሆኑ፣ አሁን ገና ኢትዮጵያዊ ሆንኩ በማለት በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ገልጸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ …