አብራሪ አልባ አውሮፕላን ጥቃትና አሸባብ

የዩኤስ አሜሪካ አብራሪ አልባ አውሮፕላኖች በኬንያ የዌስት ጌት የገበያ ማዕከል ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አቀነባብሯል ባሉት የአሸባብ አመራር ላይ ጥቃት ፈጸሙ። በጥቃቱ የአሸባቡ መሪ መሞቱን የዜና ወኪሎች ቢዘግቡም: ዜናው እስካሁን በይፋ አልተረጋገጠም።