የአሜሪካዊዉ ወታደር የጥገኝነት ጥያቄ

ዛሬ ያስቻለዉ የአዉሮጳ ሕብረት ፍርድ ቤት ግን የሺፕሐርድን የጥገኝነት ጥያቄ አልደገፈዉም።ጨርሶም ዉድቅ አላደረገዉም።በፍርድ ቤቱ ዉሳኔ መሠረት ሺፕሐርድ አልዘምትም ለማለቱ ወይም የነበረበትን የጦር ክፍል ለመክዳቱ ያቀረበዉን ምክንያት በመረጃ ማስደገፍ አለበት።