የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር የአፍሪቃ ጉብኝት
የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን ቀጥለው ዛሬ ወደ ሩዋንዳ አቅንተዋል። ሚንሥትሩ ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ዛሬ በመዲናዪቱ ኪጋሊ ተገኝተው ንግግር አሠምተዋል።
የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን ቀጥለው ዛሬ ወደ ሩዋንዳ አቅንተዋል። ሚንሥትሩ ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ዛሬ በመዲናዪቱ ኪጋሊ ተገኝተው ንግግር አሠምተዋል።