ዩክሬይንና ያልተገታው የእርስ በርስ ውጊያ፣

በምሥራቅ ዩክሬይን የአውራ ጎዳናና ባቡር ሐዲድ መገናኛ መሥመር ላይ በምትገኘው ዴባልትሴቭ በተሰኘችው ከተማ ፤ የተከበበው የኪቭ መንግሥት ጦር ሠራዊትና የምሥራቅ ዩክሬይን አማጽያን ለሳምንታት ብርቱ ውጊያ ሲያካሄዱ ከቆዩ በኋላ ከተማይቱ በአማጽያኑ ቁጥጥር ሥር መዋሏ ተረጋገጠ።