የሕወሓት 40ኛ የምሥረታ ዓመት አከባበር በመቀሌ

የካቲት 11፣ 1967 ዓም የተመሠረተው የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ 40ኛ የምሥረታ ዓውዳመት በመቀሌ ከተማ ተከበረ። የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ 40ኛ የምሥረታ ዓመት በተለያዩ ቦታዎች እና ዝግጅቶች ሲከበር ነው የሰነበተው።