ያልተሳካው የዩክሬን ተኩስ አቁም
የዩክሬን መንግስት እና አማጽያን በሳምንቱ መጨረሻ የተፈራረሙት ስምምነት በአንድ ቀን ተጣሰ። የአሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጄኔፈር ፓሳኪ ሩሲያ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በምስራቅ ዩክሬን አሰማርታለች ሲሉ ከስሰዋል።
የዩክሬን መንግስት እና አማጽያን በሳምንቱ መጨረሻ የተፈራረሙት ስምምነት በአንድ ቀን ተጣሰ። የአሜሪካን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጄኔፈር ፓሳኪ ሩሲያ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በምስራቅ ዩክሬን አሰማርታለች ሲሉ ከስሰዋል።