የስፖርት ዘገባ፤ የካቲት 2 ቀን 2007 ዓ.ም.

30ኛው የአፍሪቃ ዋንጫ «ዝሆኖቹ» በመባል የሚታወቁት ኮትዲቯሮች እጅ ገብቷል። እሁድ የካቲት 1 ቀን 2007 ዓም ጋናውያን በእንባ ታጥበዋል። በጀርመን ቡንደስ ሊጋ ቦሩስያ ዶርትሙንድ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አሸንፎ ከወራጅ ቃጣናው ወጥቷል። በስፔን ላሊጋ ሪያል ማድሪድ ከባድ ሽንፈት ገጥሞታል። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ቸልሲ እየገሰገሰ ነው።