የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ ማጠቃለያ

24ኛው የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ ተጠናቋል። ጉባኤውን በቦታው ተገኝቶ ሲከታተል የነበረው የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊ የጉባኤውን ማጠቃለያ አስመልክቶ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።