የአዉሮጳ ፀረ ሽብር እንቅስቃሴ
ከአስር ቀናት በፊት በፓሪስ ፈረንሳይ አክራሪ እስላማዊ አሸባሪዎች ጥቃት ፈፅመዉ 17 ሰዎችን ከገደሉ ወዲህ የአዉሮጳ መንግሥታት በሽብርተኝነትና አሸባሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ለመዉሰድ የሚያስችላቸዉን ስልት መንደፋቸዉን እያስታወቁ ነዉ።
ከአስር ቀናት በፊት በፓሪስ ፈረንሳይ አክራሪ እስላማዊ አሸባሪዎች ጥቃት ፈፅመዉ 17 ሰዎችን ከገደሉ ወዲህ የአዉሮጳ መንግሥታት በሽብርተኝነትና አሸባሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ለመዉሰድ የሚያስችላቸዉን ስልት መንደፋቸዉን እያስታወቁ ነዉ።