ቻድ እና ፀረ ቦኮ ሀራም ርምጃዋ
ካሜሩን አሸባሪው ቡድን ቦኮ ሀራም በናይጀሪያ አጠናክሮ የቀጠለው ጥቃት ዒላማ ከሆነች ሰንበት ብሏል። ቡድኑ ያን ያህል ጥበቃ የማይደረግበትን ሁለቱን ሀገራት የሚያዋስነውን ድንበር እየተሻገረ የእገታ እና የኃይል ተግባሩን አስፋፍቶዋል።
ካሜሩን አሸባሪው ቡድን ቦኮ ሀራም በናይጀሪያ አጠናክሮ የቀጠለው ጥቃት ዒላማ ከሆነች ሰንበት ብሏል። ቡድኑ ያን ያህል ጥበቃ የማይደረግበትን ሁለቱን ሀገራት የሚያዋስነውን ድንበር እየተሻገረ የእገታ እና የኃይል ተግባሩን አስፋፍቶዋል።