አሸባብ አራት የስለላ ሰራተኞችን ረሸነ መባሉ
የአሸባብ ታጣቂ ቡድን ለአሜሪካን፤ ኢትዮጵያና የሶማልያ ደህንነት ተቋም ሲሰልሉ ነበር ያላቸውን አራት ሰዎች መግደሉ ተዘገበ። ታጣቂ ቡድኑ ባርድሬ በተባለችው የሶማልያ ከተማ በአደባባይ አይናቸውን በማሰር መረሸኑን የፈረንሳዩ ዜና ወኪል ኤ.ኤፍ.ፒ ዘግቧል።
የአሸባብ ታጣቂ ቡድን ለአሜሪካን፤ ኢትዮጵያና የሶማልያ ደህንነት ተቋም ሲሰልሉ ነበር ያላቸውን አራት ሰዎች መግደሉ ተዘገበ። ታጣቂ ቡድኑ ባርድሬ በተባለችው የሶማልያ ከተማ በአደባባይ አይናቸውን በማሰር መረሸኑን የፈረንሳዩ ዜና ወኪል ኤ.ኤፍ.ፒ ዘግቧል።