ኢንዶኔዢያ፤ የመንገደኞች አውሮፕላን መሰወር

ከኢንዶኜዢያ ወደ ሲንጋፑር ሲበር የተሰወረው የኤር ኤዢያ የአየር መንገድ አውሮፕላን አሁንም የደረሰበት አልታወቀም። 155 መንገደኞችን እና 7 የበረራ ሠራተኞችን አሳፍሮ የነበረው አውሮፕላን በገጠመው መጥፎ የአየር ሁኔታ ምናልባትም ሳይከሰከስ እንዳልቀረ ተገምቷል። የአውሮፕላኑ ፍለጋ ለጊዜው ተቋርጧል።