የኢትዮጵያ ምርጫ ዝግጅት DW Amharic December 24, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ በመጪው ግንቦት ወር ይካሄዳል። ምርጫውን በበላይነት የሚያስፈጽመው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች በዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።