ሳይንስና ሥነ ቴክኒክ በ 2014 ጎ. ዓመት
ፍጥረተ -ዓለም ፣ ለመከሠት የበቃበትንና ሥርዓት የያዘበትን ሁኔታ ተመራምሮ ለመገንዘብ መጣር ከዋናዎቹ የሳይንስ ተግዳሮቶች አንዱ ነው። ምንም ያህል ምርምር ያድርጉ፣ የሥነ ፈለክ ጠበብት እስካሁን ከዚህ እስከዚያ የሚባል አጽናፍ ስለሌሉት ሕዋ የሚያውቁት እጅግ ውስን እንደሆነ አይክዱም።
ፍጥረተ -ዓለም ፣ ለመከሠት የበቃበትንና ሥርዓት የያዘበትን ሁኔታ ተመራምሮ ለመገንዘብ መጣር ከዋናዎቹ የሳይንስ ተግዳሮቶች አንዱ ነው። ምንም ያህል ምርምር ያድርጉ፣ የሥነ ፈለክ ጠበብት እስካሁን ከዚህ እስከዚያ የሚባል አጽናፍ ስለሌሉት ሕዋ የሚያውቁት እጅግ ውስን እንደሆነ አይክዱም።