የግንቦት ሰባት ከፍተኛ ኣመራሮች ኣስመራ ገቡ ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች ተናግረዋል
የግንቦት ሰባት ከፍተኛ ኣመራሮች ኣስመራ ገቡ ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች ተናግረዋል
በዚህ ሰሞን የሚወጡ ዘገባዎች አንደሚያመለክቱት የተከበሩ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ አና የግንቦት ሰባት ሚዲያ ኢሳት ሃላፊ አና የግንቦት ሰባት ምክትል የሆነው ኣቶ ነእመን ዘለቀ ያሉበት ቡድን ኣስመራ ገብተዋል ሲሉ የድርጅቱ ካድሬዎች ውስጥ ውስጡን የሚያናፍሱት መረጃ ጠቁፙል፥፥
ዶክተር ብርሃኑ ኣስመራ በተደጋጋሚ በኢሳያስ ኣወርቂ ተጠርቶ አንዳልሄደ የሚናገሩት ኣስተያየት ሰጪዎች በሃሰት አና በተስፋ ህዝቡን ለመደለል የሚደረግ ፕሮፓጋንዳ ነው፥፥ተደብቆ መህዐድ ምን ኣስፈለገ ከሄዱ በህWላስ ለምን ይፋ ኣይደረግን ማበረታቻ ይሆናል ሲሉ ተደምጠዋል፥፥አንዲህ ኣይነት የውስጥ ሹክሹክታ ድርጅቱን ለፖለቲካ ኪሳራ አንዳይዳርገው ሲፈራ ከኣሁን ቀደም በኣንዳርጋቸው የመጣውን የፖለቲካ ቁስል ሳያክም ወሬ ማናፈስ አንደማያዋጣ ኣስተያየት ሰጪዎች ኣስረግጠው ተናግረዋል፥፥