ስደተኞችን የሚመለከተው የአውሮፓ መርሕ
ከአፍሪቃና ከመካከለኛው ምሥራቅ፣ በጀልባ ፤ ባህር አቋርጠው አውሮፓ ለመግባት የሚሞክሩ ስደተኞች ቁጥር በየጊዜው በመናር ላይ ነው። ቁጥራቸው የሚያመዝነው የአፍሪቃ ስደተኞች መሆናቸውም ይነገራል። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን
ከአፍሪቃና ከመካከለኛው ምሥራቅ፣ በጀልባ ፤ ባህር አቋርጠው አውሮፓ ለመግባት የሚሞክሩ ስደተኞች ቁጥር በየጊዜው በመናር ላይ ነው። ቁጥራቸው የሚያመዝነው የአፍሪቃ ስደተኞች መሆናቸውም ይነገራል። የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን