የኡሁሩ ኬንያታ ክስ መጓተት
ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀሎኞች መዳኛ ፍርድ ቤት (አይ ሲ ሲ )በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ላይ የቀረበው ክስ በአንድ ሳምንት ውስጥ እንዲጠናቀቅ አለያም ክሱ እንዲሰረዝ ወሰነ ።የፕሬዝዳንቱን ጉዳይ የያዙት አቃቤ ህጎች መረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸዉ ያቀረቡትን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጎቷል።
ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀሎኞች መዳኛ ፍርድ ቤት (አይ ሲ ሲ )በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ላይ የቀረበው ክስ በአንድ ሳምንት ውስጥ እንዲጠናቀቅ አለያም ክሱ እንዲሰረዝ ወሰነ ።የፕሬዝዳንቱን ጉዳይ የያዙት አቃቤ ህጎች መረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸዉ ያቀረቡትን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጎቷል።