ተመላሽ ኢትዮጵያን ስደተኞች በኢትዮጵያ
ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በአፅህሮቱ (IOM) ታንዛንያ ዉስጥ ታስረዉ የነበሩ 253 የኢትዮጵያ ስደተኞችን ባለፈዉ ሳምንት ወደ ሃገራቸዉ መልሶአል። ድርጅቱ እንዳስታወቀዉ ከታንዛንያ እስር ቤት ተለቀዉ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱት ስደተኞች መካከል 39 ኙ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ናቸዉ።
ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በአፅህሮቱ (IOM) ታንዛንያ ዉስጥ ታስረዉ የነበሩ 253 የኢትዮጵያ ስደተኞችን ባለፈዉ ሳምንት ወደ ሃገራቸዉ መልሶአል። ድርጅቱ እንዳስታወቀዉ ከታንዛንያ እስር ቤት ተለቀዉ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱት ስደተኞች መካከል 39 ኙ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ናቸዉ።