የኢትዮጵያና የጀርመን መሪዎች መግለጫ
በጠቅላይ ሚንስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚመሩ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዑካን ፤ ከጀርመን መራኂተ መንግሥት ወ/ሮ አንጌላ ሜርክልና ሌሎችም ባለሥልጣናት ጋር በጋራና በአፍሪቃ ቀንድ ጉዳዮች ላይ መነጋገራቸው ተገልጿል። የሁለቱ ሃገራት ባለሥልጣናት ሕንጻ ውስጥ
በጠቅላይ ሚንስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚመሩ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዑካን ፤ ከጀርመን መራኂተ መንግሥት ወ/ሮ አንጌላ ሜርክልና ሌሎችም ባለሥልጣናት ጋር በጋራና በአፍሪቃ ቀንድ ጉዳዮች ላይ መነጋገራቸው ተገልጿል። የሁለቱ ሃገራት ባለሥልጣናት ሕንጻ ውስጥ