↓ Skip to Main Content
Mereja Amharic

Main Navigation

  • Home
Mereja Amharic

Off Canvas Menu

  • Home

ወሲባዊ ጥቃት በኢትዮጵያ

DW Amharic November 30, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic

በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን ወሲባዊ ጥቃት አሳሳቢ ነው ተባለ። በ17 ዓመቷ ታዳጊ ሐና ላላንጎ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተፈጽሞባት ህይወቷ ካለፈ በኋላ ድርጊቱ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።

Copyright © 2026 Mereja Amharic

Copyright © 2026 Mereja Amharic