የቡድን-20 የመሪዎች ጉባዔ ስምምነት
አውስትራሊያ – ብሪስባን በተካሄደው እና ኹለት ቀናት በፈጀው የቡድን-20 የመሪዎችጉባኤ ላይ ተሳታፊዎቹ መሪዎች የዓለም አቀፉን ምጣኔ ሀብት ለማሳደግ መወሰድ በሚገባቸው ርምጃዎች ላይ ተስማሙ። ፑቲን ጉባኤው ሳይጠናቀቅ እስከ ሩስያ ረዥም ጉዞ ነው የሚፈጀው በሚል ምክንያት ጉባኤውን ጥለው መሄዳቸውም ይፋ ሆኗል።
አውስትራሊያ – ብሪስባን በተካሄደው እና ኹለት ቀናት በፈጀው የቡድን-20 የመሪዎችጉባኤ ላይ ተሳታፊዎቹ መሪዎች የዓለም አቀፉን ምጣኔ ሀብት ለማሳደግ መወሰድ በሚገባቸው ርምጃዎች ላይ ተስማሙ። ፑቲን ጉባኤው ሳይጠናቀቅ እስከ ሩስያ ረዥም ጉዞ ነው የሚፈጀው በሚል ምክንያት ጉባኤውን ጥለው መሄዳቸውም ይፋ ሆኗል።