አሳሳቢዉ የሊቢያ የፀጥታ ሁኔታ
በሊቢያ የሚታየዉ የፀጥታ ሁኔታ እጅግ አደገኛና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ስጋት ላይ ጥሎአል። ለዘመናት ሊቢያን በደቋሽ ክንዳቸዉ የገዙት የሊቢያዉ መሪ ሞአመር ጋዳፊ ከስልጣና ከተወገዱ ከሶስት ዓመት በኋላ ዛሬ የሚታየዉ የርስ በርስ ጦርነት ሀገሪቱን ወደ መንኮታኮት እያመራት መሆኑ ተመልክቶአል።
በሊቢያ የሚታየዉ የፀጥታ ሁኔታ እጅግ አደገኛና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ስጋት ላይ ጥሎአል። ለዘመናት ሊቢያን በደቋሽ ክንዳቸዉ የገዙት የሊቢያዉ መሪ ሞአመር ጋዳፊ ከስልጣና ከተወገዱ ከሶስት ዓመት በኋላ ዛሬ የሚታየዉ የርስ በርስ ጦርነት ሀገሪቱን ወደ መንኮታኮት እያመራት መሆኑ ተመልክቶአል።