የዓ/አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት

የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒተር ማዉረር ኢትዮጵያን ሰሞኑን ለሶስት ቀናት ጎብኝተዋል። ፒተር ማዉረር በቆይታቸዉም ከአፍሪቃ ሕብረት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተዉ፤