አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የስኳር እጥረት
የኢትዮጵያ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ለሚታየው የስኳር እጥረት ችግር ባስቸኳይ መፍትሔ እንዲያስገኝ ነዋሪዎች ጠየቁ። የስኳሩ እጥረት ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ መባባሱን አንዳንዶች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። በዚሁ እጥረት የተነሳም የስኳር ዋጋ መናሩም ተሰምቶዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ለሚታየው የስኳር እጥረት ችግር ባስቸኳይ መፍትሔ እንዲያስገኝ ነዋሪዎች ጠየቁ። የስኳሩ እጥረት ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ መባባሱን አንዳንዶች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። በዚሁ እጥረት የተነሳም የስኳር ዋጋ መናሩም ተሰምቶዋል።