ኢትዮጵያ ከ 1976/77 ታላቅ የረሃብ ዕልቂት ወዲህ

የ1964ቱን አሠቃቂ ድርቅ፣ ረሃብና ዕልቂት በተመለከተ፣ ያኔ ጆናታን ዲምቢልቢ የተባለው የ BBC ጋዜጠኛ፣ ኀላፊነቱ የሚመለከታቸው ወገኖች የሚጠየቁበት ጊዜ ይመጣል በማለት ነበረ ዘገባውን የደመደመው። ሌላው ባልደረባው ማይክል በኧርክ፣