የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች ድርድርና ኢጋድ
የኢጋድ አደራዳሪዎች ኬንያዊዉ ጄኔራል ላዛሮ እና ኢትዮጳዊዉ አምባሳደር ስዩም መስፍን በጋራ በሰጡት መግለጫ ለደቡብ ሱዳን ጦርነት መቀጠል የሁለቱንም ተፋላሚ ሐይላት መሪዎች ወቅሰዋል።
የኢጋድ አደራዳሪዎች ኬንያዊዉ ጄኔራል ላዛሮ እና ኢትዮጳዊዉ አምባሳደር ስዩም መስፍን በጋራ በሰጡት መግለጫ ለደቡብ ሱዳን ጦርነት መቀጠል የሁለቱንም ተፋላሚ ሐይላት መሪዎች ወቅሰዋል።