የግብፅ መንግሥት እና የሲና የፀጥታ ሁኔታ

የግብፅ መንግሥት በሀገሩ ሙሥሊሞች አኳያ የሚከተለውን ፖሊሲ ካልቀየረ በስተቀር በሲና በረኃ የአክራሪዎች ጥቃት እየተጠናከረ ሊሄድ እንደሚችል የፖለቲካ ታዛቢዎች አስጠነቀቁ። እንደሚታወሰው ፣ አንድ አጥፍቶ ጠፊ በዚሁ አካባቢ