ጀርመን ለኢራቅ ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ልትሰጥ ነው
የጀርመን መንግሥት እራሱን እስላማዊ መንግሥት እያለ የሚጠራዉን አሸባሪ ቡድን ሰሜን ኢራቅ ውስጥ ለማጥቃት የሚደረገዉን ጥርት እያጠናከረ መሆኑ ተዘገበ። የጀርመኑ መከላከያ ሚኒስቴር ተልዕኮዉ በምን ሁኔታ ሊሆን እንደሚችል እየተጤነ እንደሆነም ተገልፆአል።
የጀርመን መንግሥት እራሱን እስላማዊ መንግሥት እያለ የሚጠራዉን አሸባሪ ቡድን ሰሜን ኢራቅ ውስጥ ለማጥቃት የሚደረገዉን ጥርት እያጠናከረ መሆኑ ተዘገበ። የጀርመኑ መከላከያ ሚኒስቴር ተልዕኮዉ በምን ሁኔታ ሊሆን እንደሚችል እየተጤነ እንደሆነም ተገልፆአል።